album cover
Yetizita Hager
2,340
World
Yetizita Hager was released on December 15, 2002 by Nahom Records Inc as a part of the album Laf New
album cover
AlbumLaf New
Release DateDecember 15, 2002
LabelNahom Records Inc
Melodicness
Acousticness
Valence
Danceability
Energy
BPM169

Credits

PERFORMING ARTISTS
Yirdaw Tenaw
Yirdaw Tenaw
Keyboards
COMPOSITION & LYRICS
Abebe Birhane
Abebe Birhane
Songwriter
Dagmawi Ali .
Dagmawi Ali .
Songwriter
PRODUCTION & ENGINEERING
Yirdaw Tenaw
Yirdaw Tenaw
Producer

Lyrics

አልገለጥ አለ ተጋርዶ ሰፈሯ
ቀረች ከህዋው ላይ ከጠረፍ ድንበሯ
ምን ይሆን የፀሐይ ማፈሯ
ምን ይሆን የጀምበር ማፈሯ
ምን ይሆን የፀሐይ ማፈሯ
ምን ይሆን የጀምበር ማፈሯ
አልገለጥ አለ ተጋርዶ ሰፈሯ
ቀረች ከህዋው ላይ ከጠረፍ ድንበሯ
ምን ይሆን የፀሐይ ማፈሯ
ምን ይሆን የጀምበር ማፈሯ
ምን ይሆን የፀሐይ ማፈሯ
ምን ይሆን የጀምበር ማፈሯ
ነይ ፀሐይ የአድማስ መጋረጃሽ ፀሐይ
በሽንፈት ሲከለል
ነይ ፀሐይ አንቺን ለመሰወር ፀሐይ
ዳመናው ሲቆለል
ነይ ፀሐይ ጠፈሩን ባልዳኘው ፀሐይ
ህዋው ባይከሰስ
ነይ ፀሐይ እጠብቅሻለሁ ፀሐይ
ያንቺም ቀን እስኪደርስ
የንጋት የጠዋት ሙቀቴን
አስጥላኝ የምሽት መብራቴን
እንደምን ልቁረሰው እራቴን
አላውቀው ጓዳዬን ማጀቴን
የንጋት የጠዋት ሙቀቴን
አስጥላኝ የምሽት መብራቴን
እንደምን ልቁረሰው እራቴን
አላውቀው ጓዳዬን ማጀቴን
አልገለጥ አለ ተጋርዶ ሰፈሯ
ቀረች ከህዋው ላይ ከጠረፍ ድንበሯ
ምን ይሆን የፀሐይ ማፈሯ
ምን ይሆን የጀምበር ማፈሯ
ምን ይሆን የፀሐይ ማፈሯ
ምን ይሆን የጀምበር ማፈሯ
ነይ ፀሐይ ከሰው ተደብቀሽ ወዴት
ለማን ልትበጂ
ነይ ፀሐይ ያንቺማ መገለጥ ፀሐይ
ለኔ ነበር እንጂ
ነይ ፀሐይ ጠፈሩን ባልዳኘው ፀሐይ
ህዋው ባይከሰስ
ነይ ፀሐይ እጠብቅሻለሁ ፀሐይ
ያንቺም ቀን እስኪደርስ
እምቁን ግለጪው አውጥተሽ
ጨለማን በብርሃን ተክተሽ
አጫውቺኝ በይ እንዳስለመድሺኝ
በኩርፊያ ጭጋግ አታልብሺኝ
እምቁን ግለጪው አውጥተሽ
ጨለማን በብርሃን ተክተሽ
አጫውቺኝ በይ እንዳስለመድሺኝ
በኩርፊያ ጭጋግ አታልብሺኝ
አልገለጥ አለ ተጋርዶ ሰፈሯ
ቀረች ከህዋው ላይ ከጠረፍ ድንበሯ
ምን ይሆን የፀሐይ ማፈሯ
ምን ይሆን የጀምበር ማፈሯ
ምን ይሆን የፀሐይ ማፈሯ
ምን ይሆን የጀምበር ማፈሯ
ነይ ፀሐይ የአድማስ መጋረጃሽ ፀሐይ
በሽንፈት ሲከለል
ነይ ፀሐይ አንቺን ለመሰወር ፀሐይ
ዳመናው ሲቆለል
ነይ ፀሐይ ጠፈሩን ባልዳኘው ፀሐይ
ህዋው ባይከሰስ
ነይ ፀሐይ እጠብቅሻለሁ ፀሐይ
ያንቺም ቀን እስኪደርስ
የንጋት የጠዋት ሙቀቴን
አስጥላኝ የምሽት መብራቴን
እንደምን ልቁረሰው እራቴን
አላውቀው ጓዳዬን ማጀቴን
እምቁን ግለጪው አውጥተሽ
ጨለማን በብርሃን ተክተሽ
አጫውቺኝ በይ እንዳስለመድሺኝ
በኩርፊያ ጭጋግ አታልብሺኝ
የንጋት የጠዋት ሙቀቴን
አስጥላኝ የምሽት መብራቴን
እንደምን ልቁረሰው እራቴን
አላውቀው ጓዳዬን ማጀቴን
እምቁን ግለጪው አውጥተሽ
ጨለማን በብርሃን ተክተሽ
አጫውቺኝ በይ እንዳስለመድሺኝ
በኩርፊያ ጭጋግ አታልብሺኝ
Written by: Abebe Birhane, Dagmawi Ali .
instagramSharePathic_arrow_out􀆄 copy􀐅􀋲

Loading...