album cover
Ruk Ayedelem
440
Pop
Ruk Ayedelem wurde am 20. Juni 2007 von Tsehaye Yohannes als Teil des Albums Sakilgne veröffentlicht
album cover
Veröffentlichungsdatum20. Juni 2007
LabelTsehaye Yohannes
Melodizität
Akustizität
Valence
Tanzbarkeit
Energie
BPM176

Credits

PERFORMING ARTISTS
Tsehaye Yohannes
Tsehaye Yohannes
Performer
COMPOSITION & LYRICS
Tsehaye Yohannes
Tsehaye Yohannes
Songwriter

Songtexte

አላት የአምላክ ኪዳን ከሰማይ ያያታል
ቢዘገይም አይቀሬ ነው በእጥፍ ይክሳታል
የኛ ኢትዮጵያ እንዲህ ሆና አትቀርም
ዝም አይልም እሱ
ያ ገናና ያ ስሟ
ያ ገናና ውብ ስሟ
ዳግም መመለሱ
አላት የአምላክ ኪዳን ከሰማይ ያያታል
ቢዘገይም አይቀሬ ነው በእጥፍ ይክሳታል
የኛ ኢትዮጵያ እንዲህ ሆና አትቀርም
ዝም አይልም እሱ
ያ ገናና ያ ስሟ
ያ ገናና ውብ ስሟ
ዳግም መመለሱ
እንዲያ እንዳልገነነች ያ ክብሯ ተረስቶ ዝናዋ ተንዶ
በስሟ መጠራት ማፈሪያ እስከሚሆን ሕዝቧ ስደት ወዶ
መዛበቻ ሆና አትቀርም ክብሯ እንደተጣለ
እዉነት የኢትዮጵያ አምላክ በዙፋኑ እያለ
ሩቅ አይደለም ቅርብ ነዉ
ደሞ አይቀርም መድረሱ
ቃል ኪዳኑን ያከብራል
ቃል ገብቶላታል እርሱ
ያ ገናና (ያ ስሟ)
ያ ገናና
ያ ገናና ዉብ ስሟ
ዳግም መመለሱ
ሩቅ አይደለም ቅርብ ነዉ
ደሞ አይቀርም መድረሱ
ቃል ኪዳኑን ያከብራል
ቃል ገብቶላታል እርሱ
ያ ገናና (ያ ስሟ)
ያ ገናና
ያ ገናና ዉብ ስሟ
ዳግም መመለሱ
አላት የአምላክ ኪዳን ከሰማይ ያያታል
ቢዘገይም አይቀሬ ነው በእጥፍ ይክሳታል
የኛ ኢትዮጵያ እንዲህ ሆና አትቀርም
ዝም አይልም እሱ
ያ ገናና (ያ ስሟ)
ያ ገናና ውብ ስሟ
ዳግም መመለሱ
አላት የአምላክ ኪዳን ከሰማይ ያያታል
ቢዘገይም አይቀሬ ነው በእጥፍ ይክሳታል
የኛ ኢትዮጵያ እንዲህ ሆና አትቀርም
ዝም አይልም እሱ
ያ ገናና ያ ስሟ
ያ ገናና ውብ ስሟ
ዳግም መመለሱ
ገባዉ ተሸፍኖ መከራችን ገኖ ሲወራብን በዓለም
ይህን እየሰማ አንገቱን ያልደፋ የሃገሬ ልጅ የለም
ቃል ኪዳኑ ሲፈጸም እናንሰራራለን
እንዳፈርን አንቀርም ያን ጊዜ እንኮራለን
ሩቅ አይደለም ቅርብ ነዉ
ደሞ አይቀርም መድረሱ
ቃል ኪዳኑን ያከብራል
ቃል ገብቶላታል እርሱ
ያ ገናና (ያ ስሟ)
ያ ገናና
ያ ገናና ዉብ ስሟ
ዳግም መመለሱ
ሩቅ አይደለም ቅርብ ነዉ
ደሞ አይቀርም መድረሱ
ቃል ኪዳኑን ያከብራል
ቃል ገብቶላታል እርሱ
ያ ገናና (ያ ስሟ)
ያ ገናና
ያ ገናና ዉብ ስሟ
ዳግም መመለሱ
ሩቅ አይደለም ቅርብ ነዉ
ደሞ አይቀርም መድረሱ
ቃል ኪዳኑን ያከብራል
ቃል ገብቶላታል እርሱ
ሩቅ አይደለም ቅርብ ነዉ
ደሞ አይቀርም መድረሱ
ቃል ኪዳኑን ያከብራል
ቃል ገብቶላታል እርሱ
ያ ገናና (ያ ስሟ)
ያ ገናና
ያ ገናና ዉብ ስሟ
ዳግም መመለሱ
ሩቅ አይደለም ቅርብ ነዉ
ደሞ አይቀርም መድረሱ
ቃል ኪዳኑን ያከብራል
ቃል ገብቶላታል እርሱ
ሩቅ አይደለም ቅርብ ነዉ
ደሞ አይቀርም መድረሱ
አይቀርም
Written by: Tsehaye Yohannes
instagramSharePathic_arrow_out􀆄 copy􀐅􀋲

Loading...