album cover
Ruk Ayedelem
441
Pop
Ruk Ayedelem è stato pubblicato il 20 giugno 2007 da Tsehaye Yohannes come parte dell'album Sakilgne
album cover
Data di uscita20 giugno 2007
EtichettaTsehaye Yohannes
Melodicità
Acousticità
Valence
Ballabilità
Energia
BPM176

Crediti

PERFORMING ARTISTS
Tsehaye Yohannes
Tsehaye Yohannes
Performer
COMPOSITION & LYRICS
Tsehaye Yohannes
Tsehaye Yohannes
Songwriter

Testi

አላት የአምላክ ኪዳን ከሰማይ ያያታል
ቢዘገይም አይቀሬ ነው በእጥፍ ይክሳታል
የኛ ኢትዮጵያ እንዲህ ሆና አትቀርም
ዝም አይልም እሱ
ያ ገናና ያ ስሟ
ያ ገናና ውብ ስሟ
ዳግም መመለሱ
አላት የአምላክ ኪዳን ከሰማይ ያያታል
ቢዘገይም አይቀሬ ነው በእጥፍ ይክሳታል
የኛ ኢትዮጵያ እንዲህ ሆና አትቀርም
ዝም አይልም እሱ
ያ ገናና ያ ስሟ
ያ ገናና ውብ ስሟ
ዳግም መመለሱ
እንዲያ እንዳልገነነች ያ ክብሯ ተረስቶ ዝናዋ ተንዶ
በስሟ መጠራት ማፈሪያ እስከሚሆን ሕዝቧ ስደት ወዶ
መዛበቻ ሆና አትቀርም ክብሯ እንደተጣለ
እዉነት የኢትዮጵያ አምላክ በዙፋኑ እያለ
ሩቅ አይደለም ቅርብ ነዉ
ደሞ አይቀርም መድረሱ
ቃል ኪዳኑን ያከብራል
ቃል ገብቶላታል እርሱ
ያ ገናና (ያ ስሟ)
ያ ገናና
ያ ገናና ዉብ ስሟ
ዳግም መመለሱ
ሩቅ አይደለም ቅርብ ነዉ
ደሞ አይቀርም መድረሱ
ቃል ኪዳኑን ያከብራል
ቃል ገብቶላታል እርሱ
ያ ገናና (ያ ስሟ)
ያ ገናና
ያ ገናና ዉብ ስሟ
ዳግም መመለሱ
አላት የአምላክ ኪዳን ከሰማይ ያያታል
ቢዘገይም አይቀሬ ነው በእጥፍ ይክሳታል
የኛ ኢትዮጵያ እንዲህ ሆና አትቀርም
ዝም አይልም እሱ
ያ ገናና (ያ ስሟ)
ያ ገናና ውብ ስሟ
ዳግም መመለሱ
አላት የአምላክ ኪዳን ከሰማይ ያያታል
ቢዘገይም አይቀሬ ነው በእጥፍ ይክሳታል
የኛ ኢትዮጵያ እንዲህ ሆና አትቀርም
ዝም አይልም እሱ
ያ ገናና ያ ስሟ
ያ ገናና ውብ ስሟ
ዳግም መመለሱ
ገባዉ ተሸፍኖ መከራችን ገኖ ሲወራብን በዓለም
ይህን እየሰማ አንገቱን ያልደፋ የሃገሬ ልጅ የለም
ቃል ኪዳኑ ሲፈጸም እናንሰራራለን
እንዳፈርን አንቀርም ያን ጊዜ እንኮራለን
ሩቅ አይደለም ቅርብ ነዉ
ደሞ አይቀርም መድረሱ
ቃል ኪዳኑን ያከብራል
ቃል ገብቶላታል እርሱ
ያ ገናና (ያ ስሟ)
ያ ገናና
ያ ገናና ዉብ ስሟ
ዳግም መመለሱ
ሩቅ አይደለም ቅርብ ነዉ
ደሞ አይቀርም መድረሱ
ቃል ኪዳኑን ያከብራል
ቃል ገብቶላታል እርሱ
ያ ገናና (ያ ስሟ)
ያ ገናና
ያ ገናና ዉብ ስሟ
ዳግም መመለሱ
ሩቅ አይደለም ቅርብ ነዉ
ደሞ አይቀርም መድረሱ
ቃል ኪዳኑን ያከብራል
ቃል ገብቶላታል እርሱ
ሩቅ አይደለም ቅርብ ነዉ
ደሞ አይቀርም መድረሱ
ቃል ኪዳኑን ያከብራል
ቃል ገብቶላታል እርሱ
ያ ገናና (ያ ስሟ)
ያ ገናና
ያ ገናና ዉብ ስሟ
ዳግም መመለሱ
ሩቅ አይደለም ቅርብ ነዉ
ደሞ አይቀርም መድረሱ
ቃል ኪዳኑን ያከብራል
ቃል ገብቶላታል እርሱ
ሩቅ አይደለም ቅርብ ነዉ
ደሞ አይቀርም መድረሱ
አይቀርም
Written by: Tsehaye Yohannes
instagramSharePathic_arrow_out􀆄 copy􀐅􀋲

Loading...