歌詞

ፍቅሬ ሆይ እኔ አንተን መውደዴ አንዴት ብዬ ልተው ፍቅሬ ሆይ እኔ አንተን መውደዴ አንዴት ብዬ ልተው ሆይ ልቤ አልሰማኝ አለ ብነግረው ብነግረው ልቤ አልሰማኝ አለ ብመክረው ሆይ ልቤ አልሰማኝ አለ ብነግረው ብነግረው ልቤ አልሰማኝ አለ ብመክረው ዪኢኢኢሻለው ነበረ መውደድ ከተራራው ጥሎ ከማይሄደው ከማይሸሸው ጋራ ይኢኢኢ ሻለው ነበረ መውደድ ከተራራው ጥሎ ከማይሄደው ከማይሸሸው ጋራ ተራራዉ ሰው ሆኖ ከንፈሬን ባይስመኝ ተራራዉ ሰው ሆኖ ጡቴን ባይዳብሠው ተራራዉ ሰው ሆኖ አይን አይኑን ባላይ ጸሀይ እሞቃለሁ ወጥቼ ከላይ ፍቅሬ ሆይ እኔ አንተን መውደዴ አንዴት ብዬ ልተው ፍቅሬ ሆይ እኔ አንተን መውደዴ አንዴት ብዬ ልተው ሆይ ልቤ አልሰማኝ አለ ብነግረው ብነግረው ልቤ አልሰማኝ አለ ብመክረው ሆይ ልቤ አልሰማኝ አለ ብነግረው ብነግረው ልቤ አልሰማኝ አለ ብመክረው ጎዳናው እእእ መንገዱ ሼሽቶኛል ስልህ አርቆ ወስዶኛል ደሞ አዙሮ አዙሮ ካንተ ያመጣኛል ተዉ ልቤ ተዉ ልቤ ተው ልቤ ተመከር እምበጅህ ወዳጅ የሚሻል የሽንብራ ቆሎ እንዴት ጣፋጭ ነው ቆንጥሬ በልቼ ምኑን ልዋጠው አንት መንገደኛ አንት መንገደኛ አንተ አደገኛ አትመጣልኝም ሆይ አንተን ካላየሁ እንቅልፍም አልተኛም ሁሁ አንት መንገደኛ አንተ አደገኛ አትመጣልኝም ወይ አንተን ካላየሁ እንቅልፍም አልተኛም የሽንብራ ቆሎ እንዴት ጣፋጭ ነው ቆንጥሬ በልቼ ምኑን ልዋጠው አሞራ ወድጄ አሞራ ሆኛለሁ በየትነኛው መንገድ ባልፍ አገኝሀለው አሀሀሀ መንገደኛ አንተ አደገኛ አትመጣልኝም ወይ አንተን ካላየሁ እንቅልፍም አልተኛ ሁሁሁ መንገደኛ አንተ አደገኛ አትመጣልኝም ወይ አንተን ካላየሁ እንቅልፍም አልተኛ
Writer(s): Ejigayehu Shibabaw Lyrics powered by www.musixmatch.com
instagramSharePathic_arrow_out